መካነ ሰላም ወረዳ


img

ስለ መካነ ሰላም ወረዳ


መካነሰላም ከተማ የተኮቆረቆረችው ሓምሌ 5 1941 ነዉ ። ከተማ አስተዳደር ስያሜ ያገኘችዉ መጋቢት 2002 ዓም ነው ። መካነሰላም ከተማ አስተዳደር የሚያዋስኗት 

በሰሜን    የቦረና ወረዳ 06 እና 07 ቀበሌ

በደቡብ   የቦረና ወረዳ 02 እና 03 ቀበሌ

በምስራቅ  የቦረዳ ወንዝና የቦረና ወረዳ 026 ቀበሌ

በምዕራብ   የቦረና ወረዳ 08 ቀበሌ እና የለገዳባ ወንዝ

በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ ቀበሌዎች ብዛት 5 ናቸው ።

ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
0332200744 577 KM 287 KM 182 KM 31464 245.99