ሐይቅ ወረዳ


img

ስለ ሐይቅ ወረዳ


የሐይቅ ከተማ አስተዳደር በደወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች መካከል ሐይቅ ከተማ አንዷነች፡፡ ሐይቅ ከተማ ጣሊያን አገራችንን በወረረበት 1928 ዓ.ም እንደተቆረቆረች መረጃዎች ያስረዳሉ፡፡ ከተማዋ በ2002 ዓ.ም ከተማ አስተዳደር ሆናለች፡፡ ሐይቅ ከተማ አስተዳደር ከደ/ወሎ ዞን ደሴ ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ስትገኝ  ከተማዋ 5 ቀበሌዎች ይዛ ህዝቡን በማገልገል ላይ ትገኛለች፡፡  

ከተማዋን የሚያዋስኑዋት ቦታዎች 

  • በደቡብ   ተሁለደሬ 
  • በምስራቅ  ተሁለደሬ 
  • በሰሜን    ተሁለደሬ 
  • በምዕራብ   ተሁለደሬ 

ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
0332220229 431 KM 450 KM 30 KM 33420 204