ጃማ  ወረዳ


img

ስለ ጃማ  ወረዳ


የጃማ ወረዳ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን ከሚገኙ 23 ወረዳዎች መካከል አንዷ ስትሆን ከዞኑ በስተደቡብ መስራቅ አቅጣጫ ትገኛለች፡፡በሰሜን ወረኢሉ፣ በደቡብ ሚዳ ወረሞ፣በምስራቅ የጌራ ቀያና በምእራብ የከለላ ወረዳዎች ያዋስ ታል።

የወረዳ ዋና ከተማ ደጎሎ 1935 ዓ.ም የተቆረቆረች ሲሆን ‹‹ደጎሎ›› የሚለው መጠሪያዋ ‹‹ደግ ወሎ›› ከሚለው የመጣ ነው፡፡ወረዳዋ 22 የገጠርና 2 የከተማ በአጠቃላይ 24 ቀበሌዎች አቅፋ የያዘች ሲሆን ከ147ሺ በላይ ህዝብ ይኖረባታል፡፡ 

ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
0332260170 260 KM 600 KM 120 KM 151701 129.28125