Simegn Techalu Abate
የመሃል ሳይንት ወረዳ በደቡብ ወሎ ዞን ባሉት 20 የገጠር ወረዳዎች መካከል አንዷ ስትሆን ከሳይንት ወረዳ እራሷን ችላ መተዳደር የጀመረችው ሰኔ 28/1998 ዓ.ም የአማራ ክልል ም/ቤት በወሰነው ውሳኔ መሰረት ነው ፡
የወረዳው አዋሳኞች
- በምእራብ- ምስረቅ ጎጃም ዞን
- በሰሜን ና በምስራቅ- አምሐራ ሳይንት ወረዳ
ከደቡብ -ቦረና ወረዳ ጋር ትዋሰናለች፡፡
የመሃል ሳይንት ወረዳ በደቡብ ወሎ ዞን ባሉት 20 የገጠር ወረዳዎች መካከል አንዷ ስትሆን ከሳይንት ወረዳ እራሷን ችላ መተዳደር የጀመረችው ሰኔ 28/1998 ዓ.ም የአማራ ክልል ም/ቤት በወሰነው ውሳኔ መሰረት ነው ፡
የወረዳው አዋሳኞች
ከደቡብ -ቦረና ወረዳ ጋር ትዋሰናለች፡፡