ከለላ ወረዳ


img

ስለ ከለላ ወረዳ


ከለላ ወረዳ በ1903 ዓ.ም ተቆርቁራ 107 ዓመታትን እንዳስቆጠረች ይነገርላትል 

 በዛኒየ ገፈረሳ  የአሁንዋ ከለላ 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደ/ወሎ መስተዳደር ዞን ስር ትገኛለች

ወረዳዋ 

በሰሜን ---------- ለጋምቦ ወረዳ 

በደቡብ ---------  ሰሜን ሽዋ  ዞን 

በምስራቅ -------- ጃማና ለገሂዳ ወረዳዎች 

በምዕራብ --------- ወግዲ ወረዳ ያዋስኑታል፡፡

የከለላ ወረዳ

 6 የከተማ

33 የገጠር

በአጠቃላይ 39 ቀበሌዎች ያሉት ሲሆን

የከለላ ወረዳ የቆዳ ስፋት 176700 ሄክታር 

የወረዳዉ የአየር ንብረት 65 % ቆላማ 35 % ወይናደጋ ሲሆን አማካይ የሙቀት መጠን ከ18 አስከ 26 Co 

( ድግሪ ሴንቲ ግሬድ) ነዉ

ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
0334510213 272 KM 380 KM 164 KM 167343 1767